Wednesday, August 17, 2016

ምሥጋናውን አልረሳውም Mesganawen Alresawem እንዳልካቸው ሃዋዝ Endalkachew Hawaz #2

እንዳልካቸው ሃዋዝ Endalkachew Hawaz

ሃሌሉያ ፡ ኢየሱስ ፡ ክርስቶስ ፡ ጌታ ፡ ነው !
ኦ ፡ ሃሌሉያ
እግዚአብሔር ፡ ያደረገልንን ፡ እያሰብን
አንድ ፡ ላይ ፡ ጌታን ፡ እናመልከዋለን ።

አዝ፦ ምሥጋናውን ፡ አልረሳውም
ምህረቱን ፡ አልዘነጋውም
ደስ ፡ ይለኛል ፡ በማዳኑ
አመልከዋለሁኝ ፡ በየቀኑ (፪x)

ያደረገልኝን ፡ ቆጥሬ
አልጨርሰውም ፡ ተናግሬ
ብዙ ፡ ነውና ፡ ምህረቱ
ሥሙን ፡ አከብራለሁ ፡ በየዕለቱ (፪x)

ምህረቱ ፡ እየበዛ ፡ ቁጣው ፡ ደግሞ ፡ እየዘገየ
ከሰው ፡ ልጆች ፡ሁሉ: ይልቅ: በምክሩ ፡ የተለየ
እንደ ፡ እግዚአብሔር ፡ ያለ ፡ ማንም ፡ የለም (፬x)

አዝ፦ ምሥጋናውን ፡ አልረሳውም
ምህረቱን ፡ አልዘነጋውም
ደስ ፡ ይለኛል ፡ በማዳኑ
አመልከዋለሁኝ ፡ በየቀኑ (፪x)

ያደረገልኝን ፡ ቆጥሬ
አልጨርሰውም ፡ ተናግሬ
ብዙ ፡ ነውና ፡ ምህረቱ
ሥሙን ፡ አከብራለሁ ፡ በየዕለቱ (፪x)

ህጉ ፡ ለእግሬ ፡ ብርሃን ፡ ሆኖ
ኢኸው ፡ ነፍሴን ፡ መልሷታል
በጽድቅ ፡ መንገድ ፡ እየመራ
በረከቱን ፡ አጥግቧታል
ክበር ፡ ብለው ፡ ያንስበታል
ንገሥ ፡ ብለው ፡ ያንስበታል
 (፪x)

አዝ፦ (ምሥጋናውን ፡ አልረሳውም) ፡ ምሥጋናውን ፡ አልረሳውም
(ምህረቱን ፡ አልዘነጋውም) ፡ ምህረቱን ፡ አልዘነጋውም
(ደስ ፡ ይለኛል ፡ በማዳኑ) ፡ ደስ ፡ ይለኛል ፡ በማዳኑ
(አመልከዋለሁኝ ፡ በየቀኑ) ፡ አመልከዋለሁኝ ፡ በየቀኑ (፪x)

ያደረገልኝን ፡ ቆጥሬ
አልጨርሰውም ፡ ተናግሬ
ብዙ ፡ ነውና ፡ ምህረቱ
ሥሙን ፡ አከብራለሁ ፡ በየዕለቱ

(ያደረገልኝን ፡ ቆጥሬ) ፡ ያደረገልኝን ፡ ቆጥሬ
(አልጨርሰውም ፡ ተናግሬ) ፡ አልጨርሰውም ፡ ተናግሬ
(ብዙ ፡ ነውና ፡ ምህረቱ) ፡ ብዙ ፡ ነውና ፡ ምህረቱ
(ሥሙን ፡ አከብራለሁ ፡ በየዕለቱ) ፡ ሥሙን ፡ አከብራለሁ ፡ በየዕለቱ

በመጥራቱ ፡ ሳይጸጸት
ወደመንግሥቱ ፡ አፍልሶኛል
አይጥለኝም ፡ አይተወኝም
በእጆቹ ፡ መዳፍ ፡ ላይ ፡ ቀርጾኛል
ክብሬን ፡ ጥዬ ፡ ባመሰግነው
አይበዛበት ፡ ይህም ፡ ሲያንሰው ፡ ነው
 (፪x)

አዝ፦ (ምሥጋናውን ፡ አልረሳውም) ፡ ምሥጋናውን ፡ አልረሳውም
(ምህረቱን ፡ አልዘነጋውም) ፡ ምህረቱን ፡ አልዘነጋውም
(ደስ ፡ ይለኛል ፡ በማዳኑ) ፡ ደስ ፡ ይለኛል ፡ በማዳኑ
(አመልከዋለሁኝ ፡ በየቀኑ) ፡ አመልከዋለሁኝ ፡ በየቀኑ (፪x)

ያደረገልኝን ፡ ቆጥሬ
አልጨርሰውም ፡ ተናግሬ
ብዙ ፡ ነውና ፡ ምህረቱ
ሥሙን ፡ አከብራለሁ ፡ በየዕለቱ

(ያደረገልኝን ፡ ቆጥሬ) ፡ ያደረገልኝን ፡ ቆጥሬ
(አልጨርሰውም ፡ ተናግሬ) ፡ አልጨርሰውም ፡ ተናግሬ
(ብዙ ፡ ነውና ፡ ምህረቱ) ፡ ብዙ ፡ ነውና ፡ ምህረቱ
(ሥሙን ፡ አከብራለሁ ፡ በየዕለቱ) ፡ ሥሙን ፡ አከብራለሁ ፡ በየዕለቱ